Ethiopian PM Meles Zenawi dies at 57 after illness

Mbona vyombo vingine vya habari vinasema hali yake imeimarika?
 
He was a puppet, he allowed hie country to used as base,and jail for 100's of muslim from around the world,he was no diferent with mubarak of eygpt,
he stole elections,he has don nothing to his people to deserve the praise . He was just dancing to his masters tune...
In 2008-10 thoundands of eithiopians perished to due man made hunger and and poverty,
he was used to send his army to kill somalis,
now he has to return to his master and he will answer to all deaths he caused in somali .
 
Mkuu New York Times ni kitu ingine kabisa

Mkuu safari hali inaweza kua mbaya sana au ameshafariki lakini nina wasi wasi hii habari sio kutoka New York Times,mtu kachakachua.

Soma vizuri angalia sehemu waliomnukuu OBAMA, Obama kaita Kenya birthland yake? Sehemu nyingine Cnn wameacha kuonesha mambo ya kina tom crusie na snookie? CNN na mambo ya Snookie wapi na wapi. Kuna mambo memngi sana inaonesha imechakachuliwa hizo ndio chache.
 
Mkuu safari hali inaweza kua mbaya sana au ameshafariki lakini nina wasi wasi hii habari sio kutoka New York Times,mtu kachakachua.

Soma vizuri angalia sehemu waliomnukuu OBAMA, Obama kaita Kenya birthland yake? Sehemu nyingine Cnn wameacha kuonesha mambo ya kina tom crusie na snookie? CNN na mambo ya Snookie wapi na wapi. Kuna mambo memngi sana inaonesha imechakachuliwa hizo ndio chache.

Labda mtaamini hii ya Amharic

ዳይ ምንጮች የተጠናከረ (ጁላይ 31 2012)
አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ መለስን
ሲያስታምም ከርሞ ከብራስልስ ወደ አዲስ አበባ
እየተመለሰ ነው!
አምባሳደር ሙሉጌታ አለምሰገድ ባጣዳፊ ቤተሰቡን
ወደ ጣሊያን አሸሸ!
አሜሪካን ሃገር በአምባሳደርነት ማእረግ ያሉ አራት
ዲፕሎማቶች ከአበበ ገላው ጋር በተያያዘ ጠቅልለው
እንዲመለሱ ታዘዙ!
መጠኑ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብና የባለስልጣናት
ቤተሰቦች ወደ ኬንያ እየተሸጋገሩ ነው!

ከመለስ ሞት በኋላ በወያኔዎች አካባቢ እየተሰሙ ያሉ
የውጭ ጉዳይ ዜናዎች
አምባሳደር ብርሃነ ገብረክርስቶስ መለስን ሲያስታምም ከርሞ ከብራስልስ ወደ አዲስ አበባ እየተመለሰ ነው!
ህወሃት በጫካ እያለ ጀምሮ የድርጅቱን ገንዘብ ውጭ ሃገር በማንቀሳቀስ የሚታወቀውና በአሁኑ ወቅት በምክትል
ሚኒስትርንት ስም ውጭ ጉዳይን የሚያዘው ብርሃነ ገብረክርስቶስ መለስ ዜናዊ ከታመመ ጀምሮ ከውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር
(ሄድ ኦፊስ) አካባቢ ጠፍቶ መክረሙን በቦታው ያሉ ሰራተኞች አረጋግጠዋል። ጉዳዩን በቅርብ የሚያውቁት የውጭ ጉዳይ
ሚኒስቴር ሰራተኞች እንዳረጋገጡት ብርሃነ የከረመው ብራስልስ ውስጥ መለስ ዜናዊን በቅርብ ሲያስታምም ነው። የመለስ
ዜናዊ የመሞት ዜና በውጭ ጉዳይ አካባቢ የመረበሽ ድባብ እንደፈጠረ የገለጹት የዜናው ምንጮች ብዙ ዲፕሎማቶች
ለማምለጥ አጋጣሚ እያመቻቹ መሆኑን ጠቁመዋል። ብርሃነ ገብረክርስቶስ መጠኑ ያልተገለጸ ከፍተኛ ገንዘብ ከውጭ
ጉዳይ መስሪያ ቤት ወደብራስልስ ይዞ መሄዱም ተያይዞ ተገልጿል። መለስ ዜናዊ በጸና መታመሙ ከተረጋገጠበት
የዋሽንገተን ቆይታ አንስቶ በቅርብ ሲያስታምም የከረመው አምባሳደር ብርሃነ በጥቂት ቀናት ውስጥ ወደ አዲስ አበባ
እንደሚገባ ማወቅ ተችሏል። ይህም በራሱ የማስታመሙ ስራ በሰውየው ሞት ምክንያት ማለቁን ይጠቁማል ይላሉ የውጭ
ጉዳይ ሰራተኞች። የሚመለሰው አስከሬን ይዞ ወይም ቀብሩን ለማመቻቸት ይሆናል የሚል ግምት አለ።
አምባሳደር ሙሉጌታ አለምሰገድ ባጣዳፊ ቤተሰቡን ወደ ጣሊያን አሸሸ!
የመለስ ዜናዊ ቅርብ የደህንነት ሹም ሆኖ ለረጅም አመታት ያገለገለውና በአሁኑ ወቅት በጣሊያን አምባሳደር ተደርጎ
የተሾመው ሙሉጌታ አለምሰገድ ቤተሰቦቹ እስከቅርብ ጊዜ ድረስ ኢትዮጵያ ውስጥ ቢቆዩም በአሁኑ ወቅት ግን በአስቸኳይ
ወደ ጣሊያን እንዲሄዱ አስደርጓል። በጉዳዩ ጥድፊያ የተገረሙት የውጭ ጉዳይ ሰራተኞች የወያኔ ባለስልጣናት ሽሽት
መጀመራቸውን በይፋ ያሳያል ብለዋል። ሙሉጌታ አለምሰገድ ኢትዮጵያ ውስጥ ከፍተኛ የትምህርት ተቋም ገብታ
የነበረችውን ልጁን ጭምር ትምህርቷን አቋርጦ ማሸሸቱ የወያኔ ባለስልጣናት ሽሽቱን እያጧጧፉት መሆኑን ይመሰክራል።
ይህችው ልጅም በጣም ሃብታም የሆኑ ቤተሰቦች የሚማሩበት ጣሊያን ሃገር ከሚገኝ የአሜሪካን ዩንቭርሲቲ እንድትማር
አስገብቷታል። የአምባሳደሩ ደሞዝ ይህንን ወጭ በፍጹም እንደማይሸፍን ስለሚታወቅ በርሃብ ከሚንገላታው የኢትዮጵያ
ህዝብ ተዘርፎ መሆኑ ግልጽ ነው። በሌላም አለማት ያሉ እጅግ ብዙ የኢትዮጵያ ዲፕሎማቶች ወደ ሃገር ቤት ተጠርተው

ከሄዱ ቤተስቦቻቸውን በሙሉ በምእራብ ሃገራት በተለይም በአሜሪካን ሃገር ጥለው መመለስ በስፋት እየታየ ነው።
ብዙዎቹም ባለቤቶቻቸው የፓለቲካ ጥገኝነት እንዲያገኙ አመቻችተው መሄዳቸው ገሃድ ወጥቷል። ይህም ዲፕሎማቶቹ
ተመልሰው ለመኮብለል በቋፍ እንዳሉ ያሳያል ተብሏል።
አሜሪካን ሃገር በአምባሳደርነት ማእረግ ያሉ አራት ዲፕሎማቶች ከአበበ ገላው ጋር በተያያዘ ጠቅልለው
እንዲመለሱ ታዘዙ!
አሜሪካን ሃገር ዋሽንግተን ላለው የኢትዮጵያ ኢምባሲ በአምባሳደርነት ማእረግ ሲያገለግሉ የቆዩት የዘርፍ ሃላፊዎች ተበጀ
በርሄ፤ ተስፋየ ይልማ፤ ሙሌ ታረቀኝ እና አልማዝ አምሃ የስራ ጊዜያቸው ሳይጨርሱ በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ ኢትዮጵያ
እንዲመለሱ መታዘዛቸውን የኢምባሲ ምንጮች ገልጸዋል። ለመመለሳቸው ዋና ምክንያት የሆነውም የኢሳት ጋዜጠኛው
አበበ ገላው እንደሆነ ታውቋል። ማብራሪያ የጠየቅናቸው የኢምባሲ ምንጮች እንደሚሉት እነዚሁ ዲፕሎማቶች ስራችሁን
በአግባቡ ስላልተወጣችሁ ነው አበበ ገላው ያንን አጋጣሚ ተጠቅሞ የመንግስትን ገጽታ ያበላሸው ተብለዋል።
ሊደርስባቸው ስለሚችለው ቅጣት የጠየቅናቸው የኢምባሲ ምንጮች ግምት ቢያንስ ከእርከን ዝቅ ሊያደርጓቸው፤ ሊባረሩ
ወይም ከጠላት ጋር ተባባሪዎች ተብለው ሊወነጀሉ እንደሚችሉ አመላክተዋል። ይሁንና እነዚሁ ዲፕሎማቶች
ቤተሰቦቻቸውን ይዘው እንደማይመለሱ ምልክቶች እየታዩ ነው። እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ በብቸኛ እንደሄደች የታወቀችው
አልማዝ አምሃ ልጆቿን ከድሮ ባሏ (ስመ ጥሩ ጀግና የኢትዮጵያ አየር ሃይል ጀኔራል) ጥላ እንደሄደች ተረጋግጧል።
መጠኑ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብና የባለስልጣናት ቤተሰቦች ወደ ኬንያ እየተሸጋገሩ ነው!
ከወደኬንያ ያሉ የኢምባሲ ምንጮቻችን እንዳረጋገጡት ደግሞ መጠኑ እጅግ ከፍተኛ የሆነ ገንዘብ በሞያሌ ድንበር አቋርጦ
ወደኬንያ እየገባ መሆኑን ገልጸዋል። በየብስ ማጓጓዙ ለምን እንዳስፈለገ የጠየቅናቸው እነዚህ ምንጮች እንደሚሉት ይህን
ያህል ግዙፍ የገንዘብ መጥን በአውሮፕላን ማጓጓዝ ትኩረት ከመሳቡም በላይ አመችነት የለውም። በመኪና ግን ሸቀጥ
እያስመሰሉ በታጠቁ የወያኔ የደህንነት ሃይሎች እንዲሻገር ይደረጋል። በኢትዮጵያ ብርም ሆነ በዶላር እየተሻገረ ያለው
ገንዘብ ወደ የትኛው ባንክ ወይም ሃገር እንደሚላክ ለጊዜው አልታወቀም። በተያያዘም ከፍተኛ የመንግስት ባለስልጣናት
ቤተሰቦች ወደ ናይሮቢ በብዛት እንዲሸሹ እየተደረገ ነው። በኢትዮጵያ ኢምባሲ አማካኝነትና በገንዝብ ሃይል ሁሉንም
ማድረግ በሚቻልበት የኬንያ ሃገር እነዚሁ የባለስልጣናት ቤተሰቦች ወደ ሶስተኛ ሃገራት ሽሽት እየተመቻቸላቸው ይገኛል።
እነዚህ ሰዎች በቦሌ ኤርፖርት እንዳይወጡ መደረጉ ሆን ተብሎ የህዝብ ትኩረት እንዳይስብ ነው። ይሁንና በመፍረክረክ
ላይ ያለው የወያኔ መንግስት ገሃድ እየወጣ ያለውን የመጨረሻ ውድቀታቸውን ከለውጥ ፈላጊው ህዝብ ሊሸሽጉት
አይችሉም።
በመጨረሻም ግርምቴን አጋርቸ ልጨርስ፦ዋልድባ ገዳምን እያተራመሱ የሚገኙ የምንግስት ፓሊሶች ለመለስ ዜናዊ
መታመም ተጠያቂዎቹ የዋልድባ መነኮሳት ናቹህ በማለት እነዚሁን መናንያን ለድብደባና ለእስር እየዳረጓቸው መሆኑን
ደጀ-ሰላም የሚባል ድህር-ገጽ ገልጿል ቪ.ኦ.ኤም ስለችግሩ ቀጣይ ዘገባ አቅርቧል። እኔም ዘግይቶ ከአካባቢው በደረሰኝ
መረጃ መሰረት ማንነታቸው በውል ያልታወቁ ሃይሎች በትናንትናው እለት አስራ አራት የመንግስት ወታደሮችን በገዳሙ
አካባቢ በመግደላቸው ውጥረቱን እንዳከረረው ተገልጿል።
አስተያየት ወይም የሚያጋሩን መረጃ ካለ
 
He is one of modern dictators that I admire.
He has brought order, stability and some degree of prosperity to his country.
Do not cheat yourselves that democracy is always the best option particularly for these very poor underdeveloped nations. You need people like Kagame, Zenawi, Chinese, South Korean styles etc.
 
Mungu amrehemu kama ameshatangulia mbele ya HAKI. Kwa mazungumzo ambayo yameandikwa humu huyu mheshimiwa hakuwa mtu wa watu!
Hata kama kaleta maendeleo yalikuwa kwa wachache. Aliegemea magharibi ambako wamemsifia sana.
La msingi kiongozi yeyote aelewe kuwa kila mtu ana haki ya kuishi kwa namna anavyojifikiria... We live the way we think.
Mamlaka waliyonayo viongozi ya kuwatanguliza wenzao mbele ya haki ni kama kwa kukuondoa wewe ataokoa mamia ya watu kuangamia.
Viongozi wengi wa Afrika wanaishi not the way they think but the way wajanja (can be anyone white, black etc) wanavyowasaidia kufikiri.



 
Naona bado wanaandaa succession, katiba yao haijafafanua vizuri inakuwaje katika hali kama hizi.

Meles+Zenawi+is+dead.jpg
 
Inawezekana huu ndo ukaw mwisho wa vita ya Somalia. Huyu marehemu ndiye aliyechochea makaa kwenye moto.Any way mungu ailaze roho yake mahali pema
 
This guy was puppet of US/UK......Walimtumia sana na ni mmoja wa viongozi waliopelekea SOMALIA kutokua na serikali bila kujari mateso ya muda mrefu wanayopata ndugu zetu...Ni kati ya viongozi wa AFRICA na dunia waliokaa madarakani muda mrefu na mie siamini kama huyu jamaa atakua amekufa kwa natural death i dint bliv! Tukumbuke baada ya ARAB spring kuyakumba mataifa mengi US imejikuta inawakati mgumu kwa double standard kwani imeendelea kuwakumbatia madiktea as long as they obey to their master Mr ZELNAWI he was among them..Tukumbuke ETHEOPIA ilitumiwa kuweka secrect prisons za US na pia secret military US bases where US oparate its drone ambazo kila siku they kill innocent SOMALIA..He was the best friend of US mpaka kila mikutano mikubwa amekua akiitwa on behalf of AFRICA japo ata na rais wetu nae ana element hizo za ukibaraka kwa US...More african leaders will follow especially puppets one
 
Waziri Mkuu wa Ethiopia Ndg Meles Zenawi amefariki dunia jana Jumanne baada ya kuugua kwa muda mrefu ugonjwa unaodhaniwa kuwa ni kansa ya ubongo. Mungu amweke mahala pema peponi.
 
He was a puppet, he allowed hie country to used as base,and jail for 100's of muslim from around the world,he was no diferent with mubarak of eygpt,
he stole elections,he has don nothing to his people to deserve the praise . He was just dancing to his masters tune...
In 2008-10 thoundands of eithiopians perished to due man made hunger and and poverty,
he was used to send his army to kill somalis,
now he has to return to his master and he will answer to all deaths he caused in somali .
(In bold brown)Does accepting a military base in a country that never contravenes any international law amount to being a puppet? Is Cuba an American's puppet? (In bold blue) I believe it is the Ethiopians who stand better to judge him, are you an Ethiopian to judge him thus? Are you sure that he has done absolutely nothing for his country? Is your country any better than Ethiopia; be it Kenya, Somalia, Tanzania or any neighbouring country? Have you recently been to the country?
I don't know what mean when you talk of man made hunger
(In bold, underlined) in regard to Zenawi's Ethiopia, but as far as I know that hunger was caused by draught; was Ethiopia's Zenawi a rain maker. And lastly but not least, if heeding to the international call to fight Al Shabaab with all its evil is what it takes to be named a puppet then let all Africa's leaders be so as this masonic group has brought about untold sufferings within and outside Somalia and it is the duty of every peace loving person to rid the world of those thugs posing as Islamists. Therefore Uganda, Burundi, Kenya and all who will join force to fight those satanists deserve a salute. Are you an Al Shabaab yourself? Let Ethiopians and other who value what this son of Africa did mourn him in harmony.
 
Wanajamiiforum habari zilizo andikwa humu janvini zikidai kuwa waziri mkuu wa Ethiopia amefariki sio za kweli jamaa bado yuko hai anaendelea kulicover taratibu.

source: EATV
 
Wanajamiiforum habari zilizo andikwa humu janvini zikidai kuwa waziri mkuu wa Ethiopia amefariki sio za kweli jamaa bado yuko hai anaendelea kulicover taratibu.

source: EATV

hehehehehehe! .. shukran kwa taarifa!
 

Similar Discussions

Back
Top Bottom